4. ሐጡስ፣ ሰበንያ፣ መሉክ፣
5. ካሪም፣ ሜሪሞት፣ አብድዩ፣
6. ዳንኤል፣ ጌንቶን፣ ባሮክ፣
7. ሜሱላም፣ አብያ፣ ሚያሚን፣
8. መዓዝያ፣ ቤልጋይ፣ ሸማያ፤እነዚህ ካህናት ነበሩ።
9. ሌዋውያኑ፦የአዛንያ ልጅ ኢያሱ፣ ከኤንሐዳድ ወንዶች ልጆች ቢንዊ፣ ቀድምኤል፣
10. ወንድሞቻቸው፦ሰባንያ፣ ሆዲያ፣ ቆሊጣስ፣ ፌልያ፣ ሐናን፣
11. ሚካ፣ ረአብ፣ ሐሸብያ፣
12. ዘኩር፣ ሰራብያ፣ ሰበንያ፣
13. ሆዲያ፣ ባኒ፣ ብኒኑ።