መዝሙር 56:12-13 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

12. እግዚአብሔር ሆይ፤ የአንተ ስእለት አለብኝ፤የማቀርብልህም የምስጋና መሥዋዕት ነው፤

13. በሕያዋን ብርሃን፣በእግዚአብሔር ፊት እመላለስ ዘንድ፣ነፍሴን ከሞት፣እግሬንም ከመሰናክል አድነሃልና።

መዝሙር 56